ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ስልጣን ከመጡበት ዕለት ጀምሮ ህጋዊ የመኖሪያ እና ስራ ፈቃድ የሌላቸው ስደተኞችን ኢላማ አድርገዋል። ይህን ተከትሎ በየዕለቱ የአሜሪካ ጸጥታ ሀይሎች በአማካኝ አንድ ...
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኤም 23 አማፂያን በምስራቃዊ ግዛቶቿ እያደረጉ ያሉትን መስፋፋት ለመግታት ቻድን ወታደራዊ ዕርዳታ ጠየቀች፡፡ የኤም 23 ታጣቂዎች በቅርብ ጊዜያት በማዕድን በበለጸጉት ...
ባለፈው አመት 50 ባለ አምስት ዲጂት ቁጥሮችን በፍጥነት በመደመር የአለም ክብረወሰንን የሰበረው አርያን በቅርቡ በዱባይ በተካሄደ ውድድር በአንድ ቀን ብቻ ስድስት ክብረወሰኖችን መሰባበሩን የህንዱ ...
የዶናልድ ትራምፕ አስተዳድር ይህን የእንቁላል ዋጋ መናር ለማስተካከል ሲባል ከቱርክ ጋር ስምምነት ፈጽሟል። በዚህ ስምምነት መሰረት ቱርክ ለአሜሪካ 15 ሺህ ቶን ወይም 700 ኮንቴይነር እንቁላል ...
የግብጽ ብሄራዊ ቴሌቪዥን የፕሬዝዳንቱ የሪያድ ጉዞ ዋነኛ አለማን ባይጠቅስም በጋዛ ወቅታዊ ጉዳይ ከሳኡዲው ልኡል አልጋወራሽ መሀመድ ቢን ሳልማን ጋር እንደሚመክሩ እየተዘገበ ነው። ...
ፕሬዝዳንቱ በሰጡት ትዕዛዝ የፔንታጎን ከፍተኛ ባለስልጣናት ከሀገሪቱ የመከላከያ በጀት ላይ በአመት እስከ 8 በመቶ ድረስ ቅናሽ ለማድረግ የሚያስችል እቅድ የሚያዘጋጁ ይሆናል፡፡ እቅዱ ተግባራዊ መሆን ...
ሽሪ ቢባስ እና በሃማስ ታጣቂዎች በጥቅትምት 7 2023 ሲያዙ የዘጠኝ ወር እና አራት አመት እድሜ የነበራቸው ህጻናት ልጆቿ (ክፊር እና ኤሪያል) የእስራኤላውያን የትግል ምልክት ሆነው ቆይተዋል። ...
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትሩዝ በተባለው የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ የዩክሬኑን ፕሬዝዳንት ቮሊድሚር ዘለንስኪን “ያለ ምርጫ የተቀመጠ አምባገነን ነው" ብለዋል። ...
ወደ አዳራሹ ለመግባት ታዳሚዎች ከ53 ፓውንድ እስከ 160 ፓውንድ ክፍያ መክፈል ግዴታ ሲሆን ከቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ጋር ፎቶ ለመነሳት ደግሞ 121 ፓውንድ ያስከፍላሉ ሲል ዘ ጋርዲያን ዘግቧል። አሁን ላይ ለዴይሊ ሜይል በአምደኝነት እያገለገሉ ያሉት ቦሪስ ጆንሰን ከአሜሪካዊው ታዋቂ ጋዜጠኛ ተከር ካርልሰን ጋር ...
በርካታ የዓለማችን ሀገራት መዳን በማይችሉ ህመሞች እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ዜጎቻቸው በህክምና ታግዘው እንዲሞቱ የሚፈቅድ ህግ አላቸው፡፡ የአውሮፓዋ ስዊዘርላንድ ከፈረንጆቹ 1942 ጀምሮ በህክምና ...
የሮማው ጳጳስ ፍራንሲሲ በተመንፈሻ አካላቸው ላይ ያጋጠማቸውን ህመም ለመታካም ሆስፒታል ከገቡ ስድስተኛ ቀናቸውን ማስቆጠራቸው ቫቲካን የእሳቸውን ሁኔታ አስመልክታ ባወጣችው ወቅታዊ መረጃ አስታውቃለች። ...
የ15 ጊዜ የሻምፒዮንስ ሊግ አሸናፊው ሪያል ማድሪድ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ሁለተኛ ዙር የጥሎ ማለፍ ጨዋታ በቤርናባው የ2023 ሻምፒዮናውን ማንችስተር ሲቲ ያስተናግዳል፡፡ ...
Some results have been hidden because they may be inaccessible to you
Show inaccessible results